ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ መምህራን አስተዳደር ሰራተኞችና ተማሪዎች በሙሉ

የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በዩኒቨርሲቲው ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ላይ ያተኮረ መጽሔት በቅርቡ ለማሳተም በዝግጅት ላይ ይገኛ፡፡ስለሆነም ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች ማንኛውም ልዩ ልዩ መጣጥፎች፣ለግንዛቤ የሚሆኑ መልዕክቶችን እና ግጥሞችን ወዘተ. አዲሱ የአስተዳደር ህንፃ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት አንደኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 ወይም በቴሌግራም https://t.me/sileshics እስከ መጋቢት 30/2014 ዓ.ም ለክፍሉ ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

                   የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

                 27/07/2014 ዓ.ም

Posted in Office of the Communication Affairs.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *