የ2014 ዓ.ም የ2ኛ ድግሪ ትምህርትን በተመለከተ

በ2014 ዓ.ም ዩኒቨርስቲያችን ከሜትሮፖሊታን ወደ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ መቀየሩን ተከትሎ የ2014 ዓ.ም ምዝገባ መተላለፉ ይታወቃል። በመሆኑም አዳዲስ የ2ኛ ድግሪ ፕሮግራሞች በ”Masters of Education” በቅርቡ ምዝገባ ለመጀመር ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን እየገለጽን፣ ቀደም ብሎ ምዝገባ የተካሄደባቸው የ2ኛ ድግሪ ፕሮግራሞች ምዝገባው በ”Online” እስከ ሚያዝያ 18/2014 ዓ.ም መቀጠሉን እናሳውቃለን።
ማሳሳቢያ: ከዚህ በፊት በ”Online” ለተመዘገባችሁ ለምዝገባ የከፈላችሁት ብር ታሳቢ የምናደርግ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
– ለፕሮግራሞቹን ዝርዝርና የማመልከቻ ሊንክ/የሚቀጥለውን ማስፈንጠርያ ይጫኑ::
– ለበለጠ መረጃ: +251118723289 ወይም
– የየኮሌጅ ሬጂስትራር በአካል በመገኘት ይጠይቁ።
                                                                                               የድህረ ምረቃ ት/ቤት
Posted in Office of the Communication Affairs, Uncategorized.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *