ማስታወቂያ!

በ2014 ዓ.ም ወደ ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ሚያዝያ 28 እና 29/2014 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉ እያሳሰብን ወደ ዩኒቨርሲቲው በምትመጡበት ጊዜ
  •  የ1ዐኛ እና 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት
  • ከ9-12 ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
  •  4 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶግራፍ
  •  አንሶላና ብርድልብስ
  • የስፖርት ልብስና ጫማ
ይዛችሁ እንድትመጡ እያስታወቅን ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን እናስታውቃለን።
ሬጅስትራርና አልሙናይ ማናጅመንት ዳሬክቶሬት
Posted in Uncategorized.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *