25/08/2014 ዓ.ም
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የተመዘገባችሁ ሁሉ የመግቢያ ፈተና ከሚያዝያ 29-30/2014 ዓ.ም ሲሆን የማመልከቻ ክፍያ 100 ብር ያልከፈላችሁ ከፈተናው ቀን በፊት በCBE 1000449424658 ከፍላችሁ ለፋይናንስ ክፍል ገቢ እንድታደርጉ እያሳሰብን የፈተናችሁ ፕሮግራም ከታች በተቀመጠው መሰረት መሆኑን እንገልፃለን::
ማሳሰቢያ: ተማሪዎች “Official transcript ” ከተመረቃችሁበት ዩኒቨርሲቲ ለማስላክ ዝግጅት ብታደርጉ።