ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

09/03/2015 ዓ.ም
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
በሥነጽሑፍና ፎክሎር የኤም ኤ መርሃግብር መቀጠል ለምትፈልጉ ይህ
ማስታወቂያ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ እስከ ሕዳር 15/2015 ዓ.ም ድረስ
በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ድረገጽ ላይ በመግባት በኦንላይን (https://estudent.kmu.edu.et/auth/login)መመዝገብ
የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
በቋንቋዎችና ስነሰብ ፋካሊቲ
የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ ትምህርት ክፍል

 

Posted in Uncategorized.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *