ለአንደኛ ዓመት (አዲስ የተመዘገባችሁ) የማታና እረፍት ቀናት ዲግሪና ዲፕሎማ ተማሪዎች በሙሉ

1ኛ. ካመለከታችሁበት የትምህርት ክፍል Username እና Password ወስዳችሁ ፕሮፋይል አዘጋችታችሁ ነገር ግን ክፍያ በCBE Birr ያልከፈላችሁ ተማሪዎች ብቻ ማክሰኞ ጥቅምት 16 ቀን እና ረቡዕ ጥቅምት 17 ቀን 2014 ዓ/ም በኦንላይን ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ እና ክፍያ በCBE Birr እንድትፈጽሙ እንዲሁ

2ኛ. ትምህርት የተጀመረ በመሆኑ የኮሌጅ/ፋኩልቲ/አካዳሚ የተከታታይና ርቀት ትምህርት አስተባባሪዎች ባወጡት የትምህርት ፕሮግራም መሰረት ትምህርታችሁን መከታተል እንድትጀመሩ እናሳስባለን፡፡

 

                                                                                                                                  የኮሜዩ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት

Posted in Uncategorized.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *