1ኛ. ካመለከታችሁበት የትምህርት ክፍል Username እና Password ወስዳችሁ ፕሮፋይል አዘጋችታችሁ ነገር ግን ክፍያ በCBE Birr ያልከፈላችሁ ተማሪዎች ብቻ ማክሰኞ ጥቅምት 16 ቀን እና ረቡዕ ጥቅምት 17 ቀን 2014 ዓ/ም በኦንላይን ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ እና ክፍያ በCBE Birr እንድትፈጽሙ እንዲሁ
2ኛ. ትምህርት የተጀመረ በመሆኑ የኮሌጅ/ፋኩልቲ/አካዳሚ የተከታታይና ርቀት ትምህርት አስተባባሪዎች ባወጡት የትምህርት ፕሮግራም መሰረት ትምህርታችሁን መከታተል እንድትጀመሩ እናሳስባለን፡፡
የኮሜዩ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት