ማስታወቂያ

25/08/2014 ዓ.ም

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የተመዘገባችሁ ሁሉ የመግቢያ ፈተና ከሚያዝያ 29-30/2014 ዓ.ም ሲሆን የማመልከቻ ክፍያ 100 ብር ያልከፈላችሁ ከፈተናው ቀን በፊት በCBE 1000449424658 ከፍላችሁ ለፋይናንስ ክፍል ገቢ እንድታደርጉ እያሳሰብን የፈተናችሁ ፕሮግራም ከታች በተቀመጠው መሰረት መሆኑን እንገልፃለን::

ማሳሰቢያ: ተማሪዎች “Official transcript ” ከተመረቃችሁበት ዩኒቨርሲቲ ለማስላክ ዝግጅት ብታደርጉ።

Posted in Uncategorized.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *