ማስታወቂያ: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁለተኛ መንፈቀ አመት በሁለተኛ ዲግሪና ሶስተኛ ዲግሪ  መርሀ-ግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከ06/06/2017 ዓ.ም እስከ 17/06/2017 ዓ.ም. ከታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች  ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

  1. የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች
  • መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣
  • በስፖንሰር ለሚማሩ Letter of sponsorship ሙሉ አድራሻ ያለው ደብዳቤ ማስመጣት የሚችል፣
  • NGAT ያለፈ፣
  • ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ Official Transcript ማስመጣት የሚችል
  1. የትምህርት ፕሮግራሞች

ለሁለተኛ ዲግሪ

  • Master of Education in Curriculum and Instructional Technology
  • Master of Education in Special Needs & Inclusive Education
  • Master of Education in Educational Leadership and Management
  • Master of Education in Counseling Psychology
  • Master of Education in Educational Psychology
  • Master of Education in Emergencies
  • Master of Education in History
  • Master of Education in Civic and Ethical Education
  • Master of Education in Geography and Environmental Education
  • Master of Education in Social Work
  • Master of Education in Teaching Amharic (TeAm)
  • Master of Education in English Language Teaching (ELT)
  • Master of Education in Literature
  • Master of Education in Oromo Language and Literature
  • Master of Education in Biology
  • Master of Education in  Chemistry
  • Master of Education in   Physics
  • Master of Education in Mathematics
  • Master of Education in Physical Education
    • ለሶስተኛ ዲግሪ
  • Doctor of Education in Educational Policy and Strategic Management
  • Doctor of Education in Curriculum and Instruction
  • Doctor of Education in Geography and Environmental Education
  • Doctor of Education in English Language Teaching (ELT)

 ማሳሰቢያ

  • ማንኛውም አመልካች አንድ ክላሴር ፣ አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ የማመልከቻ በዩኒቨርሲቲው የኢትዮያ ንግድ ባንክ ACC 1000449424658 ኮተቤ የትምህርት ዩንቨርሲቲ 100.00(አንድ መቶ ብር) የተከፈለበት ደረሰኝ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
  • አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ/ተቋም Official Transcript  ማስመጣትና መድረሱን ማረጋገጥ ስለሚያስፈልግ  ከወዲሁ  በ O.Box: 31248 ወደ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ማስላክ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎችን ዋናውና ኮፒ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • በቂ የአመልካች ቁጥር የተመዘገበባቸው ፕሮግራሞች መጋቢት 1-2 ቀን 2017ዓ.ም ምዝገባ ይከናወናል፡፡

         ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *