ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ስለሳይንስ ላቦራቶሪ አጠቃቀም ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል

Community Engagement
በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከአዲስ አበባ እና አጎራባች ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ የግል እና የመንግስት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የፊዚክስ፣ የኬሚስትሪ እና የባዮሎጂ መምህራን ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡
ዶ/ር ቅድስት ዮሐንስ ፤ የምር/ማ/አገ/ጊ/ም/ፕ እንዳሉት እንደዚህ ዓይነት ሥልጠናዎች ለተሻለ የመማር ማስተማር ሥራ ያላቸው አስተዋጽኦ ከሚባለው በላይ ነው።
Community Engagement

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *