Skip to content

Author: Web-admin

MoU Signed to Enable Students from Kenya and Other African Countries to Study at Kotebe University of Education

(KUE, May 19, 2026) — A Memorandum of Understanding (MoU) was signed between Kotebe University of Education and The Joe Akech Foundation based in Kenya to create opportunities for students from Kenya and other African countries to study at Kotebe University of Education. The agreement reflects the two institutions’ shared commitment to youth empowerment, quality […]

Read More

የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመት በአዲሱ የአካዳሚክ ፕሮግራም ሪፎርም ረቂቅ ላይ የዩኒቨርሲቲውን መምህራን አወያየ

(ኮትዩ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ከሚቀጥለው አዲስ ዓመት ጀምሮ በተግባር ላይ ሊያውለው ባቀደው የአካዳሚክ ፕሮግራም ሪፎርም እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የተደረገውን ሰፊ ውይይት በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ የዚህ ዓይነት ውይይት ዩኒቨርሲቲው የሚሠራቸው ሥራዎች ግልጽነትና አሳታፊነት እንዲኖራቸው ከማስቻሉም በተጨማሪ፣ በሂደት የተስተዋሉ ክፍተቶችን ለማረም ዕድል የሚያመቻች በመሆኑ ጠቃሚ መሆኑን […]

Read More

“ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) ለሴቶች ትርጉሙ ጥልቅ ነው!” – ክብርት ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

(ኮትዩ፣ መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም) – ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8 በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ በመድረኩ የእንኳን ደህና መጣችሁ እና የእንኳን ደስ ያላችሁ ንግግር ያሰሙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ “በዓለምአቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ “50 ዓመት የሴቶች ድምጽ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል […]

Read More

የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ከዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ጋር ተወያየ

(ኮትዩ፣ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ከዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ጋር ባደረገው ስብሰባ፣ ዩኒቨርሲቲው በማካሄድ ላይ ያለው ሪፎርም ስለሚገኝበት ደረጃ፣ በዩኒቨርሲቲው የስድስት ወራት አፈጻጸም እና ዩኒቨርሲቲው በዚህ ዓመት ተግባራዊ ስላደረገው አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም ላይ በመወያየት የተለያዩ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡ በመቀጠልም የቦርዱ አባላት በተቋሙ በመካሄድ ላይ ያሉትን አዳዲስ የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ […]

Read More

KUE Signs MoU with African Center for Early Childhood Development

(Addis Ababa, March 3, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has signed a Memorandum of Understanding (MoU) with the African Center for Early Childhood Development (AfC-ECD) to strengthen collaboration and partnership in Early Childhood Education and Development. The MoU was signed by Dr. Tewodros Mulugeta, Vice President for Research and Community Engagement, on behalf […]

Read More
Chemical Society

Chemical Society of Ethiopia Conducts 38th Annual Congress at KUE

(KUE, February 20, 2026) — The Chemical Society of Ethiopian (CSE) has launched its 38th Annual Congress at Kotebe University of Education (KUE) under the theme “Chemistry for a Better Future: Addressing Contemporary National Challenges.” The two-day congress, running from February 20–21, 2026, brings together academics, researchers, industry representatives, chemical suppliers, and institutional partners to […]

Read More

KUE and TEFIQ Discuss Implementation of Inclusive Education Initiative

(KUE, February 19, 2026) — A discussion was held on the implementation of the joint project between Kotebe University of Education (KUE) and the Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) program. Opening the session, the President of Kotebe University of Education, Dr. Teshome Nekatibeb, stated that the university has a long-standing history […]

Read More

የሴት ተመራማሪዎች የምርምር ልምድ ልውውጥ ተካሄደ

(ኮትዩ፣ የካቲት 6 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሴት ተመራማሪዎች ማኅበር ያዘጋጀው የምርምር ልምድ ልውውጥ በዩኒቨርሲቲው የስብሰባ አዳራሽ ተካሄዷል፡፡ የልምድ ልውውጡን መድረክ በንግግር የከፈቱት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ምርምር ማካሄድ ከተቋማዊ ተልዕኮዎች መካከል አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ የሴቶች በምርምር ተግባር ላይ መሳተፍ ግን የእኩልነት ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የብቃት መለኪያ […]

Read More

KUE and edify Conduct Orientation Session for Teachers’ CPD Training

(KUE, February 7, 2026) – Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with edify, conducted an orientation session for a six-month Continuous Professional Development (CPD) training program which consists of six sessions—four face-to-face and two online. The training targets over 400 representative teachers from pre-primary, primary, and secondary schools operating in low-fee private schools in […]

Read More

እንኳን ደስ አለን! 🥇🥇 🏆 ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ 2 የወርቅ ሜዲሊያዎችን እና 1 ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል

ጅማ ፣ ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም) – በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በፓራኦሎምፒክስ የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎችን እና የሻምፒዮና ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። ዩኒቨርሲቲው ይህንን ድል የተቀዳጀው በመስማት የተሳናቸው የወንዶች የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ሲሆን፣ በቡድን እና በጥንድ ጨዋታዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲን በመርታት […]

Read More