(KUE, January 27, 2026) — The Technical Assistance for Teacher Education for Quality and Inclusion in Ethiopia (TEFIQ), in collaboration with Kotebe University of Education (KUE), has launched a two-day training program for academic staff representatives from all colleges within the university. The training focuses on Inclusive Education and Inclusive Pedagogy, aiming to institutionalize inclusive […]
Read More(ጅማ፣ ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም) – ሁለተኛ ቀኑን በያዘውና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሦስት የስፖርት ዘርፎች ማለትም በወንዶች ጂምናስቲክ (ቮልት)፣ በወንዶች ቴኒስ እና በቼዝ ጨዋታ በወንድና በሴት ዘርፎች ተጋጣሚዎቹን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተሻግሯል።
Read More(ጅማ፣ ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም) – 49 ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉበትና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የሚካሄደው የዘንድሮው የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች የስፖርት ውድድርና ፌስቲቫል የመክፈቻ ሥነስርዓት ላይ የባህልና ስፖርት ሚንስትር ዴኤታ አቶ መኪዩ መሐመድ፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ማኅበር ፕሬዘዳንት አቶ አባይ በላይሁን፣ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እና የሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዘዳንቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። […]
Read More(KUE, January 24, 2026) – Kotebe University of Education (KUE) has successfully concluded its 3rd National Research Conference under the theme “Vocationalization of General Education: Pathways to Skills and Employability.” The concluding conference featured parallel research sessions addressing key themes such as graduate employability, policy coherence, technical and vocational education, innovation and entrepreneurship, skills development, […]
Read More(KUE, January 23, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has officially launched a two-day National Research Conference, running from January 23–24, 2026, under the theme “Vocationalization of General Education in Ethiopia: Pathways to Skills and Employability.” The conference has brought together scholars and experts from across the country to discuss the nexus between student […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም)- በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ፌስቲቫል ላይ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን ወክለው ለሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን አባላት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ደማቅ የአሸኛኘት ሥነስርዓት ተከናውኗል። የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት የሽኝትና የአደራ ቃል፣ የስፖርት ውድድር ብቃትንና ጉብዝናን እንዲሁም ማሸነፍ መቻልን […]
Read More(Addis Ababa, January 15, 2026) — The EU-funded FAITH Project launched a two-day international conference, titled “Global Insights, Local Impact: Advancing Sustainable Universities of Applied Sciences (UASs),” at the Stay Easy Plus Hotel in Addis Ababa, which runs from January 15–16. The conference Organized by Jigjiga University in collaboration with partner universities and global stakeholders, […]
Read More(KUE, January 14, 2026) — The Kotebe University of Education (KUE)-led FAITH Project, in collaboration with the Ministry of Education (MoE), has launched a leadership training program focusing on curriculum development, industry linkage, and leadership practices for leaders of Universities of Applied Sciences (UASs) at the Stay Easy Plus Hotel. Opening the program, Dr. Teshome […]
Read More(ኮትዩ፣ ታህሣሥ 22 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኢፌዴሪ የትምህርት ሚንስቴር ሚኒስትር የተከበሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጠቅላይ ሚንስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር እና የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የተከበሩ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ዩኒቨርሲቲው ተግባራዊ እያደረገው ባለው አጠቃላይ የተቋማዊ ለውጥ አቅጣጫዎች፣ ስትራቴጂዎች እና የለውጥ ተግባራት ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል። የኮተቤ […]
Read More(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የካ ዲስትሪክት ሲቢኢ በጄ የተባለ መተግበሪያን በመጠቀም ለዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ገንዘብ ለመበደርና ለመቆጠብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመወዋል። የፊርማ ሥነስርዓቱን የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እንግዶቹን እንኳን ደህና መጣችሁ ካሉ በኋላ፤ ባንኩ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ለመስራት ያሳየውን ተነሳሽነት አድንቀዋል። ዶ/ር ተሾመ፣ የዩኒቨርስቲው የገንዘብ […]
Read More