Skip to content

Category: Latest KUE-News

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ አዲሱ ፕሬዘዳንት የሥራ ርክክብ አደረጉ

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ከህዳር 2009 ዓ.ም ጀምሮ ዩኒቨርሲቲውን በፕሬዘዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩትን ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠናን አመስግኖ በመሸኘት፣ ለአዲሱ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ አቀባበል አድርጓል፡፡ በሥነስርዓቱ ላይ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአስተዳደር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ የተገኙ ሲሆን፣ ተሰናባቹ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ ዩኒቨርሲቲውን ሲመሩ በቆዩባቸው ጊዜያት ያከናወኗቸውን ዋና ዋና ተግባራትና ያጋጠሟቸውን ተግዳሮቶች፣ እንዲሁም […]

Read More

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሳይንስ ሼርድ ካምፓስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ተማሪዎቹ ዕውቅና ሰጠ።

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሳይንስ ሼርድ ካምፓሱ ላለፉት አራት ዓመታት ሲያስተምራቸው የቆዩትን የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎቹን ነሀሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ዕውቅና ሰጥቷል። የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ፣ በአዲስ አበባ ከተማ እና በከተማዋ ዙሪያ የሚገኙ፣ በ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ፣ ከፍተኛ የሳይንስ ክህሎት ያላቸውን ተማሪዎች ተቀብሎ የሚያስተምር መሆኑን የገለጹት የካምፓሱ ዲን ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ […]

Read More

የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ በመጠናቀቅ ላይ ያሉትን የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ሂደት ገመገመ፡፡

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ ያሉትን የዩኒቨርሲቲውን ሁለገብ የተማሪዎች ክሊኒክ፣ የተማሪዎች መመገቢያና የመምህራን ላውንጅ ፣ የአንድ ማዕከል የተማሪዎችአግልግሎት ህንፃዎች እንዲሁም አጠቃላይ የተቋሙን የአጥር ግንባታዎች ያሉበትን ገምግሟል፡፡ በአካላዊ ምልከታው ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ ፕሮጀክቶቹ ቦርዱ በየጊዜው በመገምገም በሚሰጠው አቅጣጫና ገንቢ አስተያየቶች መሠረት በከፍተኛ ትጋትና የጥራት ደረጃ እየተገነቡ መሆናቸውን ገልጸው፣ […]

Read More

“በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ መትከል” መርሐግብር በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና የአስተዳደር ሠራተኞች በሰፊው ተከናወነ።

በወንድይራድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሐግብር ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ “በመትከል ማንሰራራት!” በሚል መሪ ቃል በቅርቡ በዩኒቨርሲቲው ግቢ እና በወንድይራድ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ችግኝ መትከሉን አስታውሰው፣ በዛሬው ዕለትም የተከናወነው የችግኝ ተከላ ደግሞ “በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ መትከል” በሚል መሪ ቃል በክቡር […]

Read More

ጋምቤላ ችግኝ ተከላ እና በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤት ግንባታውን በዛሬው ቀን አስጀምረናል።

ከ12 ዩኒቨርሲቲዎች ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከተጠሪ ተቋማት የተውጣጡ አመራሮች በጋምቤላ ክልል ተገኝተን “በመትከል ማንሳራራት” የሚለውን መሪ ቃል ተግባራዊ ለማድረግ የችግኝ ተከላ እና በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤት እያንዳንዳችን በመውሰድ ግንባታውን በዛሬው ቀን አስጀምረናል። የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳትና መገንባት ሲተገብር የቆየው በአመዛኙ አዲስ አበባ ላይ አተኩሮ የነበረው ተሞክሮውን ለማስፋትም ሆነ ለጋራ ሀገረመንግስት ግንባታው […]

Read More

A two-day workshop on “Competence-Based Teaching” concluded

A two-day workshop on “Competence-Based Teaching” concluded today, a collaborative effort by Kotebe University, the Ministry of Education (MoE), and Geneva Global. The workshop aimed to deepen understanding of competence-based teaching, a pivotal approach to equip students with practical skills for the 21st century, moving beyond rote memorization. This approach shifts the focus from time-served […]

Read More

A Hybrid Certificate Program through Competency-Based Teaching Delivery Initiated !

A major step toward transforming Ethiopian education was taken today, July 26, 2025, with the launch of a Hybrid Certificate Program on Competency-Based Teaching (CBT) at Adama. The program is a joint initiative by the FDRE Ministry of Education, Kotebe University of Education, and Geneva Global. In his opening speech, Dr. Berhanemeskel Tena, President of […]

Read More
TOT

የ2017 ዓ.ም “የክረምት ልዩ የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማስጀመሪያና የአሰልጣኞች ስልጠና”

የ2017 ዓ.ም “የክረምት ልዩ የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማስጀመሪያና የአሰልጣኞች ስልጠና” ፕሮግራም በትምህርት ሚንስቴር እና በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ትብብር በዩኒቨርሲቲው ተጀምሯል፡፡ በዚህ ከሐምሌ 16 እስከ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በሚካሄደው የአሰልጣኞች ስልጠና መርሐግብር ላይ ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች ከ600 በላይ አሠልጣኝ ምሁራን በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡

Read More
green Legacy

“ዛሬ የምንተክለው ለልጆቻችን ነው!” … ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና

“በመትከል ማንሰራራት!” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በመካሄድ ላይ ያለውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር ለማስቀጠል የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱ፡፡ በወንድይራድ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና በዩኒቨርሲቲው ቅፅር ግቢ የተካሄደውን የችግኝ ተከላ መርሐግብር ያስጀመሩት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ የዘንድሮው ችግኝ ተከላ በዩኒቨርሲቲያችን ደረጃ ለአራተኛ ጊዜ የሚካሄድ መሆኑን […]

Read More
delegation from Keimyung University (KMU)

Delegation from Keimyung University (KMU), led by Professor Wonseok Choi, visited Kotebe University of Education (KUE) to strengthen their partnership.

On July 7, 2025, a delegation from Keimyung University (KMU), led by Professor Wonseok Choi, visited Kotebe University of Education (KUE) to strengthen their partnership. Both sides reaffirmed their commitment to collaboration, emphasizing historical ties between Ethiopia and South Korea. KUE President Dr. Berhanemeskel Tena praised the partnership’s role in advancing global engagement, highlighting future […]

Read More