On March 12, 2025, Kotebe University of Education hosted a significant event featuring the dissemination of the National Report on Work Package 3, the project funded by EU through Horizon. The main objective of the project is to evaluate labour market dynamics and skilled workforce shortages across origin, destination, and transition countries. The President of […]
Read Moreበኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ “KUE-Stakeholders Symposium: Strengthening Partnership for Quality Education in Ethiopia” በሚል ርዕስ በትምህርት ጥራት ዙሪያ የተዘጋጀው ሲፖዚየም በኃይሌ ግራንድ ሆቴል በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እና በትብብር መሥራት የሀገሪቱን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል ወሳኝ እንደሆነ የሚያምነው ዩኒቨርሲቲው፣ በርካታ ተግባራትን በማከናውን ላይ ሲሆን፣ በዛሬውም መድረክ ላይ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች […]
Read MoreKotebe University of Education successfully concluded its 3rd International Research Conference on February 28, 2025, at the Haile Grand Hotel in Addis Ababa. The event, held under the theme “Artificial Intelligence in Education: Opportunities and Challenges for the Global South,” spanned two days and brought together scholars, researchers, and policymakers from Tanzania, Kenya, Zimbabwe, Nigeria, […]
Read MorePrepared by Kotebe University of Education, the 3rd International Research Conference on the theme “Artificial Intelligence in Education: Opportunities and Challenges for the Global South” is currently underway.
Read Moreበኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ሼርድ ካምፓስ የአቪዬሽን ክበብ አባላት ተማሪዎች በ11/06/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ትምህርታዊ ጉብኝት የአውሮፕላን አብራሪነትን ትምህርትና ስልጠና፣ ስለአየር ትራፊክ እና የአየር ቁጥጥር ማዕከል እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና ክፍሎችን እና አሠራራቸውን በሰፊው ጎብኝተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የቅድመምረቃ እና ምርምር ዲን ዶ/ር ፍቅሬ ወንድሙ፣ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ የሚያሰለጥን በአፍሪካ ብቸኛው የአቭዬሸን […]
Read Moreከስፖርት ትጥቅ ባሻገር ያሉ ሀሳቦችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ፈር ቀዳጅ የሆነው ታላቁ የስፖርት ትጥቅ ብራንድ ጎፈሬ ለሀገራችን ትልቅ ፋይዳ ያለው ስትራቴጂካዊ ስምምነት በዛሬው ዕለት ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ ጋር ተፈራርሟል። ይህ ለሦስት ዓመታት በሚቆየው ስምምነት ጎፈሬ እና ዩኒቨርስቲው በስፖርት ሳይንስ፣ አካል ብቃት እና ማሕበረሰብ ግንባታ ዙሪያ ጥናቶችን ማጥናት፣ በስፖርት ኢንዱስትሪ ካሪኩለም ዲቭሎፕመንት ላይ የጋራ ስራዎችን መስራት፣ […]
Read Moreኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ 2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁለተኛ መንፈቀ አመት በሁለተኛ ዲግሪና ሶስተኛ ዲግሪ መርሀ-ግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከ06/06/2017 ዓ.ም እስከ 17/06/2017 ዓ.ም. ከታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የመግቢያ መስፈርትና ሚያስፈልጉ ዶክመንቶች መጀመሪያ ዲግሪ/የሁለተኛ ዲግሪ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀ ፣ […]
Read Moreበኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከአዲስ አበባ እና አጎራባች ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ የግል እና የመንግስት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የፊዚክስ፣ የኬሚስትሪ እና የባዮሎጂ መምህራን ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡ ዶ/ር ቅድስት ዮሐንስ ፤ የምር/ማ/አገ/ጊ/ም/ፕ እንዳሉት እንደዚህ ዓይነት ሥልጠናዎች ለተሻለ የመማር ማስተማር ሥራ ያላቸው አስተዋጽኦ ከሚባለው በላይ ነው።
Read MoreKotebe University of Education hosted a public lecture focusing on internships within the context of universities of applied science on February 6, 2025. Dr. Fekede Tuli, the AVP, said the event brought together esteemed academics professionals to discuss and share insights on enhancing internship programs.
Read MoreThe FAITH project, coordinated by Kotebe University of Education and funded by the European Union, successfully held its third General Assembly (GA) on February 4, 2025. Under the theme “Ethiopian Applied Science Universities are: F(itted), A(djusted), I(nnovative), T(rendy), and H(olistic) to Meet the Labor Market,” the assembly provided a platform to evaluate the project’s progress […]
Read More