(KUE, January 23, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has officially launched a two-day National Research Conference, running from January 23–24, 2026, under the theme “Vocationalization of General Education in Ethiopia: Pathways to Skills and Employability.” The conference has brought together scholars and experts from across the country to discuss the nexus between student […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም)- በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ፌስቲቫል ላይ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን ወክለው ለሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን አባላት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ደማቅ የአሸኛኘት ሥነስርዓት ተከናውኗል። የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት የሽኝትና የአደራ ቃል፣ የስፖርት ውድድር ብቃትንና ጉብዝናን እንዲሁም ማሸነፍ መቻልን […]
Read More(Addis Ababa, January 15, 2026) — The EU-funded FAITH Project launched a two-day international conference, titled “Global Insights, Local Impact: Advancing Sustainable Universities of Applied Sciences (UASs),” at the Stay Easy Plus Hotel in Addis Ababa, which runs from January 15–16. The conference Organized by Jigjiga University in collaboration with partner universities and global stakeholders, […]
Read More(KUE, January 14, 2026) — The Kotebe University of Education (KUE)-led FAITH Project, in collaboration with the Ministry of Education (MoE), has launched a leadership training program focusing on curriculum development, industry linkage, and leadership practices for leaders of Universities of Applied Sciences (UASs) at the Stay Easy Plus Hotel. Opening the program, Dr. Teshome […]
Read More(ኮትዩ፣ ታህሣሥ 22 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኢፌዴሪ የትምህርት ሚንስቴር ሚኒስትር የተከበሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጠቅላይ ሚንስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር እና የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የተከበሩ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ዩኒቨርሲቲው ተግባራዊ እያደረገው ባለው አጠቃላይ የተቋማዊ ለውጥ አቅጣጫዎች፣ ስትራቴጂዎች እና የለውጥ ተግባራት ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል። የኮተቤ […]
Read More(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የካ ዲስትሪክት ሲቢኢ በጄ የተባለ መተግበሪያን በመጠቀም ለዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ገንዘብ ለመበደርና ለመቆጠብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመወዋል። የፊርማ ሥነስርዓቱን የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እንግዶቹን እንኳን ደህና መጣችሁ ካሉ በኋላ፤ ባንኩ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ለመስራት ያሳየውን ተነሳሽነት አድንቀዋል። ዶ/ር ተሾመ፣ የዩኒቨርስቲው የገንዘብ […]
Read More(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ እያካሄደ ባለው የተቋማዌ ለውጥ አሠራር መሠረት ለተሾሙ አዳዲስ አመራሮች በኢ-ለርኒንግ ዙሪያ የተሰጠውን ገለጻ በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፣ የውይይት መድረኩ ያለንን ልምድና ዩኒቨርሲቲው ለማሳካት ያቀዳቸውን ተግባራት ለማሳለጥ የሚያግዝ በመሆኑ ያለውን ጠቀሜታ በመግለጽ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡ በእስካሁኑ ሂደት በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ በነበረው […]
Read More(KUE, December 20, 2025) – A training program on “Environmental Education and Climate Journalism” was conducted at Kotebe University of Education (KUE) for teachers and school principals from various schools. Inaugurating the training, Dr. Tewodros Mulugeta, Vice President for Research and Community Engagement, emphasized the critical role of environmental education. He noted that students must […]
Read More(ኮትዩ፣ ታሕሣሥ 10 ቀን 2018 ዓ.ም) – የዩኒቨርሲቲው የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የአድዋ ድል መታሰቢን እና የሳይንስ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ የአድዋ ድል መታሰቢያ (አድዋ ዜሮ ዜሮ) ሙዚየሙ ከዛሬ 128 ዓመታት በፊት ኢትዮጵያውያን የጣሊያንን ወራሪ ኃይል በህብረት መክተው በማሸነፍ አድዋን የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ድል ምልክት እንዲሆን ያስቻሉ የጦር መሪዎች ስምና ሐውልት፣ የጦርነቱ ተሳታፊዎች እና የተጠቀሙበት የጦር መሣሪያዎች እንዲሁም […]
Read MoreKUE, December 16, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) held a briefing session and officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Imagine1day, marking the start of a collaborative capacity-building initiative aimed at improving school leadership, teaching, and learning outcomes in 700 secondary schools across Ethiopia, particularly those with low national examination pass rates. […]
Read More