KUE, October 27, 2025 — Kotebe University of Education (KUE) hosted the EU Ambassadors’ Public Speech Series, featuring three distinguished ambassadors from European Union member states: H.E. Ambassador Sophie From-Emmessberger, EU Ambassador to Ethiopia; H.E. Dr. Simone Knapp, Ambassador of Austria to Ethiopia; and H.E. Ambassador Kristina Radej, Ambassador of Slovenia to Ethiopia. In his […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም)- የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት አስመራጭ ኮሚቴ ዛሬ በካሄደው ምርጫ፣ ተማሪ ኃይለአምላክ አያሌው የህብረቱ ፕሬዘዳንት፣ ተማሪ ኤልያስ ያዴታ ምክትል ፕሬዘዳንት፣ ተማሪ ሜሮን አዲሱ ጸሐፊ እንዲሁም ተማሪ መዳዊ አብዱ የሴቶች ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተመርጠዋል። የምርጫውን ሂደት በንግግር የከፈቱት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ የተማሪዎች ህብረት በከፍተኛ ትምህርት […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም)- ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ በጥናትና ምርምር፣ በትምህርትና በአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ዛሬ በቢሮው በተዘጋጀ የፊርማ ሥነስርዓት፣ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እና የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ ተፈራርመዋል። አቶ […]
Read Moreበስልጠናው ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር ፈቀደ ቱሊ ተቋሙ የሚጠበቅበትን ሰነዶችና ግብአቶች አሟልቶ ዳግም ምዝገባውን ያካሂድ ዘንድ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል ። ስልጠናውን የሰጡት የዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሸምሱ ጂሀድ የምዝገባውን ዓላማ፣ የሚያስፈልጉ ግበአቶች እና ስለሚደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች አስገንዝበው ከአባላቱ ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ ከተሰጠ በኃላ ምዝገባውን ለማድረግ […]
Read MoreKUE, October 22, 2025 — Kotebe University of Education (KUE), through its Academic Programs Directorate, conducted a training on Outcome-Based Education (OBE) and Outcome-Based Curriculum Design (OBCD) for deans, department heads, course developers, and curriculum review teams. In his opening remarks, Dr. Fekede Tuli, Vice President for Academic Affairs, underscored the importance of revising curricula […]
Read Moreኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ባወጣው ልዩ የስኮላርሺፕ ፕሮግራም የተመረጡ ተማሪዎች ዝርዝር 👇
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ባወጣው ልዩ የስኮላርሺፕ ፕሮግራም የተመረጡ ተማሪዎች ዝርዝር
Read Moreበ2015 እና 2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የማለፊያ ውጤት አምጥተው በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለመከታተል አመልክተው የተመረጡ ተማሪዎች ዝርዝር 👇
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም) – አዲሱ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከዩኒቨርስቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር ትውውቅ አደረጉ፡፡ በመርሐግብሩ ላይ ለአዲሱ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ስለዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ ገለጻ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት የተደረገላቸው ሲሆን፣ ትኩረት በተሰጣቸው የለውጥ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት አድርገዋል። በመቀጠልም የቦርድ ሰብሳቢው፣ በተቋሙ በመካሄድ […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 4/2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሴኔት (መማክርት) ዛሬ ባደረገው 3ኛው መደበኛ ስብሰባ በክረምት እና በቅዳሜና እሑድ መርሐግብሮች በተለያዩ መስኮች ያስተማራቸውን የ1,573 ተማሪዎች ምረቃ አጽድቋል። ዶ/ር ወርቃአፈራሁ ስዩም የዩኒቨርርቲው ሬጅስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የተመራቂ ተማሪዎችን መረጃ ለሴኔቱ ያቀረቡ ሲሆን፣ ሴኔቱም በመወያየት የ840 ወንድና የ733 ሴት ተማሪዎችን ምረቃ አጽድቋል። ከእነዚህም ተመራቂዎች መካከል 155ቱ በድህረ […]
Read MoreKUE, October 11, 2025 — The Department of English Language and Literature at Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with the World Voice and Art Association (WVAA) and the British Council, organized an online Continuous Professional Development (CPD) workshop for representative teacher trainees from various government schools in Addis Ababa, and English language students […]
Read More