(ኮትዩ፣ ህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም)– 20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች እና ተማሪዎች በተገኙበት ተከበረ። ዝግጅቱን በይፋ ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፣ “ይህን በዓል ስናከብር የሚያለያዩንን ግድግዳዎች በማፍረስና አንድነታችንን የሚያጠናክሩ ድልድዮችን በመገንባት ይሁን” ሲሉ […]
Read MoreThe 10th National Science and Engineering Fair was held from November 10-13, 2025 and was a huge stage for young talent and a testament to Ethiopia’s commitment to technological advancements. The Ministry of Education hosted the event in collaboration with stakeholders such as Ministry of innovation and Technology, STEM Synergy and STEMPower. The fair was […]
Read More(ኮትዩ፣ ህዳር 19 ቀን 2018 ዓ.ም) – ዕለቱ የተከበረው ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ፣ አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት፣ ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ በተሰኙ መሪ ቃል ነው፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር፣ በሀገራችን ውስጥ የሁሉንም ዜጎች መብት ከማክበር በተጓዳኝ በተለየ ሁኔታ የሚጎዱ […]
Read More(KUE, November 28, 2025) – Kotebe University of Education (KUE) and the Technical Assistance for Quality and Inclusivity (TEFIQ) held a high-level discussion to review ongoing collaboration and chart the way forward for their joint initiatives. KUE’s President Dr. Teshome Nekatibeb welcomed the TEFIQ team and officially opened the session. Maria Helminen, Executive Officer of […]
Read More(KUE, November, 2025)—Kotebe University of Education (KUE) held a farewell program for the Science-Shared students who will represent Ethiopia at the upcoming World Robot Olympiad in Singapore. During the send-off ceremony, Dr. Tewodros Mulugeta, Vice President for Research and Community Engagement at KUE, expressed gratitude to STEAMpower for its strong support. He noted that the […]
Read More(KUE, November 26, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) College of Business, Technology, and Vocational Education organized a grant-writing experience-sharing event aimed at strengthening research capacity and improving access to external funding. During the opening session, KUE President Dr. Teshome Nekatibeb emphasized the importance of the program, noting that grant writing is a key […]
Read More(KUE, November 25, 2025) — The President of Kotebe University of Education (KUE), Dr. Teshome Nekatibeb, held his first official discussion with students since assuming office in August. He introduced himself and briefed students on university expectations, responsibilities, and how to make the most of their academic experience. Dr. Teshome noted that the teaching profession […]
Read More(ኮትዩ፣ ህዳር 2018 ዓ.ም) – ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የሥራ ላይ ስልጠና ማጠናቀቂያ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት ንግግር፣ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች የዩኒቨርሲቲውን ተግባራት ስኬታማ ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ገልጸው፣ ሰልጣኞቹ ለስድስት ቀናት የወሰዱትን የንድፈሃሳብና የተግባር ስልጠና በተገቢው መንገድ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል፡፡ […]
Read More(ኮትዩ ፣ ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ከዩኒቨርሲቲው መምህራን እና የአስተዳደር የሥራ ክፍሎች ኃላፊዎች ጋር በዩኒቨርሲቲው የአሠራርና የለውጥ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ የሁለት አዲስ ምክትል ፕሬዘዳንቶችን ሹመትንም አሳውቀዋል። አዲሶቹ ምክትል ፕሬዘዳንቶች፣ የዩኒቨርሲቲውን አካዳሚክ ጉዳዮች ጽ/ቤት በምክትል ፕሬዘዳንትነት ሲመሩ በነበሩት ዶ/ር ፈቀደ ቱሊ ምትክ ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፤ […]
Read More(KUE, November 18, 2025) – Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with the Ministry of Education (MoE) and UNESCO IICBA, conducted a capacity-building workshop for 15 course developers and 6 core team members. The workshop, themed “Enhancing Teachers’ Capacity in Conflict-Affected Areas,” focused on preparing course developers to design fully online and mobile-app–based training […]
Read More