Skip to content

Category: Latest KUE-News

10ኛው የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች የስፖርት ውድድር እና ፌስቲቫል በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተጀመረ

(ጅማ፣ ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም) – 49 ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉበትና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የሚካሄደው የዘንድሮው የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች የስፖርት ውድድርና ፌስቲቫል የመክፈቻ ሥነስርዓት ላይ የባህልና ስፖርት ሚንስትር ዴኤታ አቶ መኪዩ መሐመድ፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ማኅበር ፕሬዘዳንት አቶ አባይ በላይሁን፣ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እና የሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዘዳንቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። […]

Read More

KUE Successfully Concludes Its 3rd National Research Conference

(KUE, January 24, 2026) – Kotebe University of Education (KUE) has successfully concluded its 3rd National Research Conference under the theme “Vocationalization of General Education: Pathways to Skills and Employability.” The concluding conference featured parallel research sessions addressing key themes such as graduate employability, policy coherence, technical and vocational education, innovation and entrepreneurship, skills development, […]

Read More

KUE Kicks Off 3rd National Research Conference

(KUE, January 23, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has officially launched a two-day National Research Conference, running from January 23–24, 2026, under the theme “Vocationalization of General Education in Ethiopia: Pathways to Skills and Employability.” The conference has brought together scholars and experts from across the country to discuss the nexus between student […]

Read More

በዘንድሮው የዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ፌስቲቫል ላይ ለሚሳተፈው የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ልዑክ አሸኛኘት ተደረገ

(ኮትዩ፣ ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም)- በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ፌስቲቫል ላይ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን ወክለው ለሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን አባላት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ደማቅ የአሸኛኘት ሥነስርዓት ተከናውኗል። የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት የሽኝትና የአደራ ቃል፣ የስፖርት ውድድር ብቃትንና ጉብዝናን እንዲሁም ማሸነፍ መቻልን […]

Read More

KUE-Led FAITH Project Launches Two-Day International Conference

(Addis Ababa, January 15, 2026) — The EU-funded FAITH Project launched a two-day international conference, titled “Global Insights, Local Impact: Advancing Sustainable Universities of Applied Sciences (UASs),” at the Stay Easy Plus Hotel in Addis Ababa, which runs from January 15–16. The conference Organized by Jigjiga University in collaboration with partner universities and global stakeholders, […]

Read More

KUE-led FAITH Project, in Collaboration with MoE, Conducts Leadership Training for UAS Leaders

(KUE, January 14, 2026) — The Kotebe University of Education (KUE)-led FAITH Project, in collaboration with the Ministry of Education (MoE), has launched a leadership training program focusing on curriculum development, industry linkage, and leadership practices for leaders of Universities of Applied Sciences (UASs) at the Stay Easy Plus Hotel. Opening the program, Dr. Teshome […]

Read More
Dr. Birhanu Nega

የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እና የጠቅላይ ሚንስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር እና የዩኒቨርሲቲው ቦርድ ሰብሳቢ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር ውይይት አደረጉ

(ኮትዩ፣ ታህሣሥ 22 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኢፌዴሪ የትምህርት ሚንስቴር ሚኒስትር የተከበሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጠቅላይ ሚንስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር እና የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የተከበሩ ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ዩኒቨርሲቲው ተግባራዊ እያደረገው ባለው አጠቃላይ የተቋማዊ ለውጥ አቅጣጫዎች፣ ስትራቴጂዎች እና የለውጥ ተግባራት ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል። የኮተቤ […]

Read More

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዲጂታል ባንክ አገልግሎት ላይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የካ ዲስትሪክት ሲቢኢ በጄ የተባለ መተግበሪያን በመጠቀም ለዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ገንዘብ ለመበደርና ለመቆጠብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመወዋል። የፊርማ ሥነስርዓቱን የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እንግዶቹን እንኳን ደህና መጣችሁ ካሉ በኋላ፤ ባንኩ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ለመስራት ያሳየውን ተነሳሽነት አድንቀዋል። ዶ/ር ተሾመ፣ የዩኒቨርስቲው የገንዘብ […]

Read More

ለዩኒቨርሲቲው አዲስ አመራሮች በኢ-ለርኒንግ ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ

(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ እያካሄደ ባለው የተቋማዌ ለውጥ አሠራር መሠረት ለተሾሙ አዳዲስ አመራሮች በኢ-ለርኒንግ ዙሪያ የተሰጠውን ገለጻ በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፣ የውይይት መድረኩ ያለንን ልምድና ዩኒቨርሲቲው ለማሳካት ያቀዳቸውን ተግባራት ለማሳለጥ የሚያግዝ በመሆኑ ያለውን ጠቀሜታ በመግለጽ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡ በእስካሁኑ ሂደት በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ በነበረው […]

Read More

Training on Environmental Education and Climate Journalism Conducted

(KUE, December 20, 2025) – A training program on “Environmental Education and Climate Journalism” was conducted at Kotebe University of Education (KUE) for teachers and school principals from various schools. Inaugurating the training, Dr. Tewodros Mulugeta, Vice President for Research and Community Engagement, emphasized the critical role of environmental education. He noted that students must […]

Read More