(KUE, November 17, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) has launched its second “Study in Europe” scholarship fair, creating a platform where students and faculty meet representatives of EU member countries to explore further study opportunities. Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE, welcomed invited guests and officially opened the event. In his remarks, Dr. […]
Read MoreKotebe University of Education in collaboration with the Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) program, has successfully concluded a three-day Curriculum Revision Workshop held from November 11–14, 2025, at Canopy Hotel in Adama City. The workshop focused on revising the curriculum using an outcome-based approach and integrating principles of special needs and […]
Read More(KUE, November 15, 2025) — The members of the Kotebe University of Education (KUE) Management Board held an introduction and discussion with Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE. During the discussion, the board members presented their transformation directions, and they also toured the campus to observe the ongoing expansion and infrastructure development projects. In addition, […]
Read More(ኮትዩ፣ ህዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም) – ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች የተዘጋጀውና ከህዳር 3-10/2018 ዓ.ም በሁለት ዙር የሚሰጠው የሥራ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና በተጀመረበት ወቅት የመክፈቻ ንግግር ያሰሙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች ዋና ተግባር የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ እና ንብረት ደህንነት በመጠበቅ የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮዎች እንዲሳኩ ማድረግ መሆኑን […]
Read More(Adama, November 11, 2025) – Kotebe University of Education (KUE) through its College of Educational Sciences in Collaboration with Technical Assistance for Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) has launched a three-day workshop at the Canopy Hotel in Adama City aimed at reforming the university’s curriculum into an outcome-based system. Opening the […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም)- በሰብዕና ግንባታ ላይ ያተኮረው ስልጠና የከፈቱት በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ልዩ ረዳት ዶ/ር መስፍን ደጀኔ፣ የሰብዕና ግንባታ ስልጠና ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ በሚኖራቸው ቆይታ እንዴት ውጤታማ እንደሚሆኑና የሚገጥሟቸውን ችግሮች እንዴት መፍታት እንደሚችሉ የሚያግዝ በመሆኑ ስልጠናው የሚኖረውን ጠቀሜታ ገልጸው፤ ተማሪዎቹ ስልጠናውን በንቃት እንዲከታተሉ አሳስበዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የኢሞሽናል ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር አልማው ክፍሌ፣ […]
Read MoreKUE, November 6, 2025 — Kotebe University of Education (KUE) signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Philippine Normal University (PNU) to enhance collaboration in teacher education, research, and academic exchange. In his opening remarks, Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE, warmly welcomed the visiting delegation and introduced members of the KUE team. Dr. Teshome […]
Read More(KUE, November 4, 2025)— Kotebe University of Education’s Vice President for Administration and Development, Dr. Shimelis Zewdie, signed Key Performance Indicator (KPI) agreements with various offices, directorates, and units under his office, as well as with other offices that share responsibilities with the Vice President for Administration and Development, during an official ceremony held at […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 20 ቀን 2018 ዓ.ም) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን በዘንድሮው ዓመት ለተቀላቀሉ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ስለዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሂደት እና የአገልግሎት አሰጣጥን አስመልክቶ የተካሄደውን የገለጻ መርሐግብር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ “እንኳን ደህና መጣችሁ” ካሉ በኋላ፣ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከመደበኛው ትምህርት በተለየ ሁኔታ ተማሪዎች ራሳቸውን ፈልገው የሚያገኙበት እና በራስ የመተማመን መንፈስ የሚያዳብሩበት የእውቀት ምዕራፍ በመሆኑ […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቀምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም)- የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት ከየካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ ርዕሳነ መምህራን፣ የክፍለ ከተማዎቹ የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች በዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለመወያየት ያዘጋጀውን መድረክ በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከሚሰጠው የማህበረሰብ አገልግሎት በተጨማሪ ዝቅተኛ የማሳለፍ ምጣኔ ያላቸው ትምህርት ቤቶች ላይ […]
Read More