(ኮትዩ፣ ህዳር 2018 ዓ.ም) – ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የሥራ ላይ ስልጠና ማጠናቀቂያ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት ንግግር፣ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች የዩኒቨርሲቲውን ተግባራት ስኬታማ ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ገልጸው፣ ሰልጣኞቹ ለስድስት ቀናት የወሰዱትን የንድፈሃሳብና የተግባር ስልጠና በተገቢው መንገድ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል፡፡ […]
Read More(ኮትዩ ፣ ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ከዩኒቨርሲቲው መምህራን እና የአስተዳደር የሥራ ክፍሎች ኃላፊዎች ጋር በዩኒቨርሲቲው የአሠራርና የለውጥ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ የሁለት አዲስ ምክትል ፕሬዘዳንቶችን ሹመትንም አሳውቀዋል። አዲሶቹ ምክትል ፕሬዘዳንቶች፣ የዩኒቨርሲቲውን አካዳሚክ ጉዳዮች ጽ/ቤት በምክትል ፕሬዘዳንትነት ሲመሩ በነበሩት ዶ/ር ፈቀደ ቱሊ ምትክ ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፤ […]
Read More(KUE, November 18, 2025) – Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with the Ministry of Education (MoE) and UNESCO IICBA, conducted a capacity-building workshop for 15 course developers and 6 core team members. The workshop, themed “Enhancing Teachers’ Capacity in Conflict-Affected Areas,” focused on preparing course developers to design fully online and mobile-app–based training […]
Read More(KUE, November 17, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) has launched its second “Study in Europe” scholarship fair, creating a platform where students and faculty meet representatives of EU member countries to explore further study opportunities. Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE, welcomed invited guests and officially opened the event. In his remarks, Dr. […]
Read MoreKotebe University of Education in collaboration with the Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) program, has successfully concluded a three-day Curriculum Revision Workshop held from November 11–14, 2025, at Canopy Hotel in Adama City. The workshop focused on revising the curriculum using an outcome-based approach and integrating principles of special needs and […]
Read More(KUE, November 15, 2025) — The members of the Kotebe University of Education (KUE) Management Board held an introduction and discussion with Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE. During the discussion, the board members presented their transformation directions, and they also toured the campus to observe the ongoing expansion and infrastructure development projects. In addition, […]
Read More(ኮትዩ፣ ህዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም) – ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች የተዘጋጀውና ከህዳር 3-10/2018 ዓ.ም በሁለት ዙር የሚሰጠው የሥራ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና በተጀመረበት ወቅት የመክፈቻ ንግግር ያሰሙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች ዋና ተግባር የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ እና ንብረት ደህንነት በመጠበቅ የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮዎች እንዲሳኩ ማድረግ መሆኑን […]
Read More(Adama, November 11, 2025) – Kotebe University of Education (KUE) through its College of Educational Sciences in Collaboration with Technical Assistance for Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) has launched a three-day workshop at the Canopy Hotel in Adama City aimed at reforming the university’s curriculum into an outcome-based system. Opening the […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም)- በሰብዕና ግንባታ ላይ ያተኮረው ስልጠና የከፈቱት በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ልዩ ረዳት ዶ/ር መስፍን ደጀኔ፣ የሰብዕና ግንባታ ስልጠና ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ በሚኖራቸው ቆይታ እንዴት ውጤታማ እንደሚሆኑና የሚገጥሟቸውን ችግሮች እንዴት መፍታት እንደሚችሉ የሚያግዝ በመሆኑ ስልጠናው የሚኖረውን ጠቀሜታ ገልጸው፤ ተማሪዎቹ ስልጠናውን በንቃት እንዲከታተሉ አሳስበዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የኢሞሽናል ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር አልማው ክፍሌ፣ […]
Read MoreKUE, November 6, 2025 — Kotebe University of Education (KUE) signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Philippine Normal University (PNU) to enhance collaboration in teacher education, research, and academic exchange. In his opening remarks, Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE, warmly welcomed the visiting delegation and introduced members of the KUE team. Dr. Teshome […]
Read More