(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የካ ዲስትሪክት ሲቢኢ በጄ የተባለ መተግበሪያን በመጠቀም ለዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ገንዘብ ለመበደርና ለመቆጠብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመወዋል። የፊርማ ሥነስርዓቱን የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እንግዶቹን እንኳን ደህና መጣችሁ ካሉ በኋላ፤ ባንኩ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በጋራ ለመስራት ያሳየውን ተነሳሽነት አድንቀዋል። ዶ/ር ተሾመ፣ የዩኒቨርስቲው የገንዘብ […]
Read More(ኮትዩ፣ ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም) – ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ እያካሄደ ባለው የተቋማዌ ለውጥ አሠራር መሠረት ለተሾሙ አዳዲስ አመራሮች በኢ-ለርኒንግ ዙሪያ የተሰጠውን ገለጻ በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፣ የውይይት መድረኩ ያለንን ልምድና ዩኒቨርሲቲው ለማሳካት ያቀዳቸውን ተግባራት ለማሳለጥ የሚያግዝ በመሆኑ ያለውን ጠቀሜታ በመግለጽ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡ በእስካሁኑ ሂደት በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ በነበረው […]
Read More(KUE, December 20, 2025) – A training program on “Environmental Education and Climate Journalism” was conducted at Kotebe University of Education (KUE) for teachers and school principals from various schools. Inaugurating the training, Dr. Tewodros Mulugeta, Vice President for Research and Community Engagement, emphasized the critical role of environmental education. He noted that students must […]
Read More(ኮትዩ፣ ታሕሣሥ 10 ቀን 2018 ዓ.ም) – የዩኒቨርሲቲው የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የአድዋ ድል መታሰቢን እና የሳይንስ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ የአድዋ ድል መታሰቢያ (አድዋ ዜሮ ዜሮ) ሙዚየሙ ከዛሬ 128 ዓመታት በፊት ኢትዮጵያውያን የጣሊያንን ወራሪ ኃይል በህብረት መክተው በማሸነፍ አድዋን የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ድል ምልክት እንዲሆን ያስቻሉ የጦር መሪዎች ስምና ሐውልት፣ የጦርነቱ ተሳታፊዎች እና የተጠቀሙበት የጦር መሣሪያዎች እንዲሁም […]
Read MoreKUE, December 16, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) held a briefing session and officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Imagine1day, marking the start of a collaborative capacity-building initiative aimed at improving school leadership, teaching, and learning outcomes in 700 secondary schools across Ethiopia, particularly those with low national examination pass rates. […]
Read More(Addis Ababa, December 8, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) hosted a curriculum validation workshop for four new undergraduate programs at Yod Abyssinia Hotel. The programs reviewed were the BSc in Climate-Smart Agriculture, BSc in Urban Development and Smart Cities, BA in Public Diplomacy and Peacebuilding, and BSc in Digital Technology and Innovation—all of […]
Read More(ኮትዩ፣ ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም) – “ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል 22ኛውን ዓለምአቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን የውይይት መርሐግብር በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ እንደ ዩኒቨርሲቲ ጥሩ ዜጋ የመቅረጽ ኃላፊነት የተጣለብን በመሆኑ፣ ስነምግባር ያለው ትውልድ ለማፍራትም በቅድሚያ ራሳችን አርአያ ሆነን መገኘት ይኖርብናል ብለዋል፡፡ የሥራ ኃላፊዎች […]
Read More(ኮትዩ፣ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም) – የእውቅና ደብዳቤ የተሰጣቸው ተመራማሪዎች በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት በድጎማ ጥናትና ምርምር (Grant Research)፣ በማህበረሰብ ጉድኝት አገልግሎት እንዲሁም በኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሽግግር ፕሮጀክት ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ዩኒቨርሲቲው ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ከቀረቡለት ትልመ ጥናቶች ተቀባይነት ላገኙት 70 የጥናት ርዕሶች ነው፡፡ በእውቅና መርሐግብሩ ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር […]
Read MoreThe World Robot Olympiad (WRO), one of the world’s leading global robotics competitions, has been inspiring young innovators for over 21 years. The WRO Africa expansion initiative supported by UNECA and Google, through Camden Education and National Organizers as implementing partners, introduced WRO across 14 African nations. This year’s international final, held from November 26-28, […]
Read MoreKotebe University of Education Vacancy Announcement for Academic Leadership Position
Read More