Skip to content

Author: Web-admin

Chemical Society

Chemical Society of Ethiopia Conducts 38th Annual Congress at KUE

(KUE, February 20, 2026) — The Chemical Society of Ethiopian (CSE) has launched its 38th Annual Congress at Kotebe University of Education (KUE) under the theme “Chemistry for a Better Future: Addressing Contemporary National Challenges.” The two-day congress, running from February 20–21, 2026, brings together academics, researchers, industry representatives, chemical suppliers, and institutional partners to […]

Read More

KUE and TEFIQ Discuss Implementation of Inclusive Education Initiative

(KUE, February 19, 2026) — A discussion was held on the implementation of the joint project between Kotebe University of Education (KUE) and the Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) program. Opening the session, the President of Kotebe University of Education, Dr. Teshome Nekatibeb, stated that the university has a long-standing history […]

Read More

የሴት ተመራማሪዎች የምርምር ልምድ ልውውጥ ተካሄደ

(ኮትዩ፣ የካቲት 6 ቀን 2018 ዓ.ም) – የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሴት ተመራማሪዎች ማኅበር ያዘጋጀው የምርምር ልምድ ልውውጥ በዩኒቨርሲቲው የስብሰባ አዳራሽ ተካሄዷል፡፡ የልምድ ልውውጡን መድረክ በንግግር የከፈቱት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ምርምር ማካሄድ ከተቋማዊ ተልዕኮዎች መካከል አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ የሴቶች በምርምር ተግባር ላይ መሳተፍ ግን የእኩልነት ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የብቃት መለኪያ […]

Read More

KUE and edify Conduct Orientation Session for Teachers’ CPD Training

(KUE, February 7, 2026) – Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with edify, conducted an orientation session for a six-month Continuous Professional Development (CPD) training program which consists of six sessions—four face-to-face and two online. The training targets over 400 representative teachers from pre-primary, primary, and secondary schools operating in low-fee private schools in […]

Read More

እንኳን ደስ አለን! 🥇🥇 🏆 ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ 2 የወርቅ ሜዲሊያዎችን እና 1 ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል

ጅማ ፣ ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም) – በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በፓራኦሎምፒክስ የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎችን እና የሻምፒዮና ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። ዩኒቨርሲቲው ይህንን ድል የተቀዳጀው በመስማት የተሳናቸው የወንዶች የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ሲሆን፣ በቡድን እና በጥንድ ጨዋታዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲን በመርታት […]

Read More

KUE Launches TOT for Alternative Teacher Training Program

(KUE, February 2, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has launched a three-day Training of Trainers (TOT) for Alternative Teacher Training Program (ATTP) for selected trainers from various colleges, who will subsequently train participants within their respective colleges. The training was officially inaugurated by the President of KUE, Dr. Teshome Nekatibeb, who stated that […]

Read More

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2 የወርቅ እና 1 የነሐስ ሜዳሊያዎችን አሸነፈ

(ጅማ፣ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም) – በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ባለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በወንዶች የቦርድ ቼዝ ጨዋታ 1 የወርቅ፣ እንዲሁም በሴቶች የቼዝ ጨዋታ 1 ወርቅ እና 1 የነሐስ በድምሩ 2 የወርቅ እና 1 የነሐስ ሜዳሊያዎች አሸናፊ ሆኗል፡፡ በተመሳሳይ በወንዶች እና ሴቶች ጥንድ የቴኒስ ጨዋታ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ኢንጂባራ ዩኒቨርሲቲን 3 […]

Read More

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በጅምናስቲክስ 5 ሜዳሊያዎችን ወሰደ

(ጅማ፣ ጥር 20 ቀን 2018 ዓ.ም) — በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘውና 4ኛ ቀኑን በያዘው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ በሌጣ ፈረስ የግል የበላይነትና በመሳሪያ ጅምናስቲክስ 2 የብር ሜዳሊያዎችን ያሸነፈ ሲሆን፣ በተጨማሪም በትይዩ ጥንድ አግዳሚ ዘንግ፣ በወለል ጅምናስቲክስና በሁሉም አጠቃላይ ጅምናስቲክስ ውድድሮች 3 የነሐስ ሜዳሊያዎችን በድምሩ 5 ሜዳሊያዎችን በማግኘት የጅምናስቲክስ ውድድሩን በስኬት […]

Read More

KUE and TEFIQ Launch Inclusive Education Training for Academic Staff

(KUE, January 27, 2026) — The Technical Assistance for Teacher Education for Quality and Inclusion in Ethiopia (TEFIQ), in collaboration with Kotebe University of Education (KUE), has launched a two-day training program for academic staff representatives from all colleges within the university. The training focuses on Inclusive Education and Inclusive Pedagogy, aiming to institutionalize inclusive […]

Read More

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሦስት የስፖርት ዘርፎች በማሸነፍ ወደቀጣዩ ዙር አለፈ

(ጅማ፣ ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም) – ሁለተኛ ቀኑን በያዘውና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሦስት የስፖርት ዘርፎች ማለትም በወንዶች ጂምናስቲክ (ቮልት)፣ በወንዶች ቴኒስ እና በቼዝ ጨዋታ በወንድና በሴት ዘርፎች ተጋጣሚዎቹን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተሻግሯል።

Read More