(KUE, February 7, 2026) – Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with edify, conducted an orientation session for a six-month Continuous Professional Development (CPD) training program which consists of six sessions—four face-to-face and two online. The training targets over 400 representative teachers from pre-primary, primary, and secondary schools operating in low-fee private schools in […]
Read Moreጅማ ፣ ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም) – በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በፓራኦሎምፒክስ የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎችን እና የሻምፒዮና ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። ዩኒቨርሲቲው ይህንን ድል የተቀዳጀው በመስማት የተሳናቸው የወንዶች የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ሲሆን፣ በቡድን እና በጥንድ ጨዋታዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲን በመርታት […]
Read More(KUE, February 2, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has launched a three-day Training of Trainers (TOT) for Alternative Teacher Training Program (ATTP) for selected trainers from various colleges, who will subsequently train participants within their respective colleges. The training was officially inaugurated by the President of KUE, Dr. Teshome Nekatibeb, who stated that […]
Read More(ጅማ፣ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም) – በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ባለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በወንዶች የቦርድ ቼዝ ጨዋታ 1 የወርቅ፣ እንዲሁም በሴቶች የቼዝ ጨዋታ 1 ወርቅ እና 1 የነሐስ በድምሩ 2 የወርቅ እና 1 የነሐስ ሜዳሊያዎች አሸናፊ ሆኗል፡፡ በተመሳሳይ በወንዶች እና ሴቶች ጥንድ የቴኒስ ጨዋታ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ኢንጂባራ ዩኒቨርሲቲን 3 […]
Read More(ጅማ፣ ጥር 20 ቀን 2018 ዓ.ም) — በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘውና 4ኛ ቀኑን በያዘው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ በሌጣ ፈረስ የግል የበላይነትና በመሳሪያ ጅምናስቲክስ 2 የብር ሜዳሊያዎችን ያሸነፈ ሲሆን፣ በተጨማሪም በትይዩ ጥንድ አግዳሚ ዘንግ፣ በወለል ጅምናስቲክስና በሁሉም አጠቃላይ ጅምናስቲክስ ውድድሮች 3 የነሐስ ሜዳሊያዎችን በድምሩ 5 ሜዳሊያዎችን በማግኘት የጅምናስቲክስ ውድድሩን በስኬት […]
Read More(KUE, January 27, 2026) — The Technical Assistance for Teacher Education for Quality and Inclusion in Ethiopia (TEFIQ), in collaboration with Kotebe University of Education (KUE), has launched a two-day training program for academic staff representatives from all colleges within the university. The training focuses on Inclusive Education and Inclusive Pedagogy, aiming to institutionalize inclusive […]
Read More(ጅማ፣ ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም) – ሁለተኛ ቀኑን በያዘውና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ስፖርት ውድድር፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሦስት የስፖርት ዘርፎች ማለትም በወንዶች ጂምናስቲክ (ቮልት)፣ በወንዶች ቴኒስ እና በቼዝ ጨዋታ በወንድና በሴት ዘርፎች ተጋጣሚዎቹን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተሻግሯል።
Read More(ጅማ፣ ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም) – 49 ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉበትና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የሚካሄደው የዘንድሮው የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች የስፖርት ውድድርና ፌስቲቫል የመክፈቻ ሥነስርዓት ላይ የባህልና ስፖርት ሚንስትር ዴኤታ አቶ መኪዩ መሐመድ፣ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ማኅበር ፕሬዘዳንት አቶ አባይ በላይሁን፣ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እና የሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዘዳንቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። […]
Read More(KUE, January 24, 2026) – Kotebe University of Education (KUE) has successfully concluded its 3rd National Research Conference under the theme “Vocationalization of General Education: Pathways to Skills and Employability.” The concluding conference featured parallel research sessions addressing key themes such as graduate employability, policy coherence, technical and vocational education, innovation and entrepreneurship, skills development, […]
Read More(KUE, January 23, 2026) — Kotebe University of Education (KUE) has officially launched a two-day National Research Conference, running from January 23–24, 2026, under the theme “Vocationalization of General Education in Ethiopia: Pathways to Skills and Employability.” The conference has brought together scholars and experts from across the country to discuss the nexus between student […]
Read More