Skip to content

Author: Web-admin

KUE Hosts Climate Justice Symposium

The Department of Urban and Environmental Management at Kotebe University of Education (KUE), in collaboration with Young Volunteers for Environment (YVE) Ethiopia, organized a Climate Change Symposium with the theme “Climate Justice for Innovation and Green Entrepreneurship: The Roles of Universities and Young People.” The event was held both in person and virtually, and was […]

Read More

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ከዩኒቨርሲቲው መምህራን ጋር ተወያዩ

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ አዲሱ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ከሁሉም ኮሌጆች መምህራን ጋር ለመተዋወቅና በዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ አሠራሮች ላይ ውይይት ለማድረግ በተያዘው መርሐግብር መሠረት ከዩኒቨርሲቲው ስድስት ኮሌጆች ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች እና መምህራን ጋር ለሁለት ቀናት ውይይት አድርገዋል። ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ በስነትምህርት እና ተያያዥ መስኮች የሀገር ውስጥ እና ዓለምአቀፍ ልምዳቸውን በማውሳት ራሳቸውን ያስተዋወቁ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲው እንደ ትምህርት […]

Read More
China’s Henan Province Visits kue

Delegation from China’s Henan Province Visits Kotebe University of Education

A high-level delegation from China’s Henan Province visited Kotebe University of Education (KUE), where they were warmly welcomed by the university’s senior leadership. In his welcoming remarks, Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE, expressed appreciation for the visit and emphasized the university’s readiness to strengthen cooperation with the University of Science and Technology in Henan […]

Read More

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ አዲሱ ፕሬዘዳንት የሥራ ርክክብ አደረጉ

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ከህዳር 2009 ዓ.ም ጀምሮ ዩኒቨርሲቲውን በፕሬዘዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩትን ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠናን አመስግኖ በመሸኘት፣ ለአዲሱ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ አቀባበል አድርጓል፡፡ በሥነስርዓቱ ላይ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአስተዳደር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ የተገኙ ሲሆን፣ ተሰናባቹ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ ዩኒቨርሲቲውን ሲመሩ በቆዩባቸው ጊዜያት ያከናወኗቸውን ዋና ዋና ተግባራትና ያጋጠሟቸውን ተግዳሮቶች፣ እንዲሁም […]

Read More

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሳይንስ ሼርድ ካምፓስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ተማሪዎቹ ዕውቅና ሰጠ።

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሳይንስ ሼርድ ካምፓሱ ላለፉት አራት ዓመታት ሲያስተምራቸው የቆዩትን የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎቹን ነሀሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ዕውቅና ሰጥቷል። የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ፣ በአዲስ አበባ ከተማ እና በከተማዋ ዙሪያ የሚገኙ፣ በ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ፣ ከፍተኛ የሳይንስ ክህሎት ያላቸውን ተማሪዎች ተቀብሎ የሚያስተምር መሆኑን የገለጹት የካምፓሱ ዲን ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ […]

Read More

የዩኒቨርሲቲው ሥራ አመራር ቦርድ በመጠናቀቅ ላይ ያሉትን የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ሂደት ገመገመ፡፡

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ ያሉትን የዩኒቨርሲቲውን ሁለገብ የተማሪዎች ክሊኒክ፣ የተማሪዎች መመገቢያና የመምህራን ላውንጅ ፣ የአንድ ማዕከል የተማሪዎችአግልግሎት ህንፃዎች እንዲሁም አጠቃላይ የተቋሙን የአጥር ግንባታዎች ያሉበትን ገምግሟል፡፡ በአካላዊ ምልከታው ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ ፕሮጀክቶቹ ቦርዱ በየጊዜው በመገምገም በሚሰጠው አቅጣጫና ገንቢ አስተያየቶች መሠረት በከፍተኛ ትጋትና የጥራት ደረጃ እየተገነቡ መሆናቸውን ገልጸው፣ […]

Read More

“በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ መትከል” መርሐግብር በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና የአስተዳደር ሠራተኞች በሰፊው ተከናወነ።

በወንድይራድ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሐግብር ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ “በመትከል ማንሰራራት!” በሚል መሪ ቃል በቅርቡ በዩኒቨርሲቲው ግቢ እና በወንድይራድ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ችግኝ መትከሉን አስታውሰው፣ በዛሬው ዕለትም የተከናወነው የችግኝ ተከላ ደግሞ “በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ መትከል” በሚል መሪ ቃል በክቡር […]

Read More

ጋምቤላ ችግኝ ተከላ እና በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤት ግንባታውን በዛሬው ቀን አስጀምረናል።

ከ12 ዩኒቨርሲቲዎች ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከተጠሪ ተቋማት የተውጣጡ አመራሮች በጋምቤላ ክልል ተገኝተን “በመትከል ማንሳራራት” የሚለውን መሪ ቃል ተግባራዊ ለማድረግ የችግኝ ተከላ እና በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤት እያንዳንዳችን በመውሰድ ግንባታውን በዛሬው ቀን አስጀምረናል። የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳትና መገንባት ሲተገብር የቆየው በአመዛኙ አዲስ አበባ ላይ አተኩሮ የነበረው ተሞክሮውን ለማስፋትም ሆነ ለጋራ ሀገረመንግስት ግንባታው […]

Read More