(ኮትዩ፣ ህዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም) – ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች የተዘጋጀውና ከህዳር 3-10/2018 ዓ.ም በሁለት ዙር የሚሰጠው የሥራ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና በተጀመረበት ወቅት የመክፈቻ ንግግር ያሰሙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ የሰላምና ደህንነት አገልግሎት ሠራተኞች ዋና ተግባር የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ እና ንብረት ደህንነት በመጠበቅ የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮዎች እንዲሳኩ ማድረግ መሆኑን […]
Read More(Adama, November 11, 2025) – Kotebe University of Education (KUE) through its College of Educational Sciences in Collaboration with Technical Assistance for Teacher Education for Inclusion and Quality in Ethiopia (TEFIQ) has launched a three-day workshop at the Canopy Hotel in Adama City aimed at reforming the university’s curriculum into an outcome-based system. Opening the […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም)- በሰብዕና ግንባታ ላይ ያተኮረው ስልጠና የከፈቱት በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ልዩ ረዳት ዶ/ር መስፍን ደጀኔ፣ የሰብዕና ግንባታ ስልጠና ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ በሚኖራቸው ቆይታ እንዴት ውጤታማ እንደሚሆኑና የሚገጥሟቸውን ችግሮች እንዴት መፍታት እንደሚችሉ የሚያግዝ በመሆኑ ስልጠናው የሚኖረውን ጠቀሜታ ገልጸው፤ ተማሪዎቹ ስልጠናውን በንቃት እንዲከታተሉ አሳስበዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የኢሞሽናል ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር አልማው ክፍሌ፣ […]
Read MoreKUE, November 6, 2025 — Kotebe University of Education (KUE) signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Philippine Normal University (PNU) to enhance collaboration in teacher education, research, and academic exchange. In his opening remarks, Dr. Teshome Nekatibeb, President of KUE, warmly welcomed the visiting delegation and introduced members of the KUE team. Dr. Teshome […]
Read More(KUE, November 4, 2025)— Kotebe University of Education’s Vice President for Administration and Development, Dr. Shimelis Zewdie, signed Key Performance Indicator (KPI) agreements with various offices, directorates, and units under his office, as well as with other offices that share responsibilities with the Vice President for Administration and Development, during an official ceremony held at […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም)- ኮተቤ የትምርት ዩኒቨርሲቲ edify ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የሰጣቸውን 91 የግል ት/ቤቶች መምህራንን በሰርተፍኬት በዩኒቨርሲቲው የስብሰባ አዳራሽ አስመርቋል፡፡ በምረቃ ምርሐግብሩ ላይ የተገኙት በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የምርምር እና ማህበረሰብ ጉድኝት ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር ኤፍሬም ተክሌ ለተመራቂዎቹ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት፣ ለትምህርት ጥራት ችግር የመምህራን የተነሳሽነት ጉድለት […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 20 ቀን 2018 ዓ.ም) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን በዘንድሮው ዓመት ለተቀላቀሉ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ስለዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሂደት እና የአገልግሎት አሰጣጥን አስመልክቶ የተካሄደውን የገለጻ መርሐግብር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ “እንኳን ደህና መጣችሁ” ካሉ በኋላ፣ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከመደበኛው ትምህርት በተለየ ሁኔታ ተማሪዎች ራሳቸውን ፈልገው የሚያገኙበት እና በራስ የመተማመን መንፈስ የሚያዳብሩበት የእውቀት ምዕራፍ በመሆኑ […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቀምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም)- የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት ከየካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ ርዕሳነ መምህራን፣ የክፍለ ከተማዎቹ የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች በዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለመወያየት ያዘጋጀውን መድረክ በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከሚሰጠው የማህበረሰብ አገልግሎት በተጨማሪ ዝቅተኛ የማሳለፍ ምጣኔ ያላቸው ትምህርት ቤቶች ላይ […]
Read MoreKUE, October 27, 2025 — Kotebe University of Education (KUE) hosted the EU Ambassadors’ Public Speech Series, featuring three distinguished ambassadors from European Union member states: H.E. Ambassador Sophie From-Emmessberger, EU Ambassador to Ethiopia; H.E. Dr. Simone Knapp, Ambassador of Austria to Ethiopia; and H.E. Ambassador Kristina Radej, Ambassador of Slovenia to Ethiopia. In his […]
Read More