Skip to content

Author: Web-admin

ዩኒቨርሲቲው የምርምር ርዕሶቻቸው ተቀባይነት ላገኘ መምህራን የእውቅና ደብዳቤ ሰጠ

(ኮትዩ፣ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም) – የእውቅና ደብዳቤ የተሰጣቸው ተመራማሪዎች በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት በድጎማ ጥናትና ምርምር (Grant Research)፣ በማህበረሰብ ጉድኝት አገልግሎት እንዲሁም በኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሽግግር ፕሮጀክት ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ዩኒቨርሲቲው ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ከቀረቡለት ትልመ ጥናቶች ተቀባይነት ላገኙት 70 የጥናት ርዕሶች ነው፡፡ በእውቅና መርሐግብሩ ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር […]

Read More

KUE STEM Center Students Represent Ethiopia at WRO International Final

The World Robot Olympiad (WRO), one of the world’s leading global robotics competitions, has been inspiring young innovators for over 21 years. The WRO Africa expansion initiative supported by UNECA and Google, through Camden Education and National Organizers as implementing partners, introduced WRO across 14 African nations. This year’s international final, held from November 26-28, […]

Read More

20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

(ኮትዩ፣ ህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም)– 20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች እና ተማሪዎች በተገኙበት ተከበረ። ዝግጅቱን በይፋ ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፣ “ይህን በዓል ስናከብር የሚያለያዩንን ግድግዳዎች በማፍረስና አንድነታችንን የሚያጠናክሩ ድልድዮችን በመገንባት ይሁን” ሲሉ […]

Read More

የፀረ-ጾታዊ ጥቃት፣ አካል ጉዳተኞች እና የዓለም ፀረ-ኤድስ ቀን በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

(ኮትዩ፣ ህዳር 19 ቀን 2018 ዓ.ም) – ዕለቱ የተከበረው ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ፣ አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት፣ ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ በተሰኙ መሪ ቃል ነው፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር፣ በሀገራችን ውስጥ የሁሉንም ዜጎች መብት ከማክበር በተጓዳኝ በተለየ ሁኔታ የሚጎዱ […]

Read More

KUE and TEFIQ Review Collaborative Initiatives, Plan Next Steps

(KUE, November 28, 2025) – Kotebe University of Education (KUE) and the Technical Assistance for Quality and Inclusivity (TEFIQ) held a high-level discussion to review ongoing collaboration and chart the way forward for their joint initiatives. KUE’s President Dr. Teshome Nekatibeb welcomed the TEFIQ team and officially opened the session. Maria Helminen, Executive Officer of […]

Read More

KUE hosts send-off ceremony for STEM Team delegation

(KUE, November, 2025)—Kotebe University of Education (KUE) held a farewell program for the Science-Shared students who will represent Ethiopia at the upcoming World Robot Olympiad in Singapore. During the send-off ceremony, Dr. Tewodros Mulugeta, Vice President for Research and Community Engagement at KUE, expressed gratitude to STEAMpower for its strong support. He noted that the […]

Read More