Skip to content

Author: Web-admin

KUE Hosts Curriculum Validation Workshop for Four New International Programs

(Addis Ababa, December 8, 2025) — Kotebe University of Education (KUE) hosted a curriculum validation workshop for four new undergraduate programs at Yod Abyssinia Hotel. The programs reviewed were the BSc in Climate-Smart Agriculture, BSc in Urban Development and Smart Cities, BA in Public Diplomacy and Peacebuilding, and BSc in Digital Technology and Innovation—all of […]

Read More

ዓለምቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ውይይት ተካሄደ

(ኮትዩ፣ ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም) – “ትውልድን በሥነምግባር፣ ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል 22ኛውን ዓለምአቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን የውይይት መርሐግብር በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ እንደ ዩኒቨርሲቲ ጥሩ ዜጋ የመቅረጽ ኃላፊነት የተጣለብን በመሆኑ፣ ስነምግባር ያለው ትውልድ ለማፍራትም በቅድሚያ ራሳችን አርአያ ሆነን መገኘት ይኖርብናል ብለዋል፡፡ የሥራ ኃላፊዎች […]

Read More

ዩኒቨርሲቲው የምርምር ርዕሶቻቸው ተቀባይነት ላገኘ መምህራን የእውቅና ደብዳቤ ሰጠ

(ኮትዩ፣ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም) – የእውቅና ደብዳቤ የተሰጣቸው ተመራማሪዎች በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት በድጎማ ጥናትና ምርምር (Grant Research)፣ በማህበረሰብ ጉድኝት አገልግሎት እንዲሁም በኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ሽግግር ፕሮጀክት ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ዩኒቨርሲቲው ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ከቀረቡለት ትልመ ጥናቶች ተቀባይነት ላገኙት 70 የጥናት ርዕሶች ነው፡፡ በእውቅና መርሐግብሩ ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር […]

Read More

KUE STEM Center Students Represent Ethiopia at WRO International Final

The World Robot Olympiad (WRO), one of the world’s leading global robotics competitions, has been inspiring young innovators for over 21 years. The WRO Africa expansion initiative supported by UNECA and Google, through Camden Education and National Organizers as implementing partners, introduced WRO across 14 African nations. This year’s international final, held from November 26-28, […]

Read More

20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

(ኮትዩ፣ ህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም)– 20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ሠራተኞች እና ተማሪዎች በተገኙበት ተከበረ። ዝግጅቱን በይፋ ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር አለባቸው ከሚሶ፣ “ይህን በዓል ስናከብር የሚያለያዩንን ግድግዳዎች በማፍረስና አንድነታችንን የሚያጠናክሩ ድልድዮችን በመገንባት ይሁን” ሲሉ […]

Read More

የፀረ-ጾታዊ ጥቃት፣ አካል ጉዳተኞች እና የዓለም ፀረ-ኤድስ ቀን በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

(ኮትዩ፣ ህዳር 19 ቀን 2018 ዓ.ም) – ዕለቱ የተከበረው ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ፣ አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት፣ ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ በተሰኙ መሪ ቃል ነው፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር፣ በሀገራችን ውስጥ የሁሉንም ዜጎች መብት ከማክበር በተጓዳኝ በተለየ ሁኔታ የሚጎዱ […]

Read More