(ኮትዩ፣ ጥቅምት 20 ቀን 2018 ዓ.ም) ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን በዘንድሮው ዓመት ለተቀላቀሉ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ስለዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሂደት እና የአገልግሎት አሰጣጥን አስመልክቶ የተካሄደውን የገለጻ መርሐግብር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ “እንኳን ደህና መጣችሁ” ካሉ በኋላ፣ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከመደበኛው ትምህርት በተለየ ሁኔታ ተማሪዎች ራሳቸውን ፈልገው የሚያገኙበት እና በራስ የመተማመን መንፈስ የሚያዳብሩበት የእውቀት ምዕራፍ በመሆኑ […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቀምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም)- የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት ከየካ፣ ለሚ ኩራ፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ ርዕሳነ መምህራን፣ የክፍለ ከተማዎቹ የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች በዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለመወያየት ያዘጋጀውን መድረክ በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከሚሰጠው የማህበረሰብ አገልግሎት በተጨማሪ ዝቅተኛ የማሳለፍ ምጣኔ ያላቸው ትምህርት ቤቶች ላይ […]
Read MoreKUE, October 27, 2025 — Kotebe University of Education (KUE) hosted the EU Ambassadors’ Public Speech Series, featuring three distinguished ambassadors from European Union member states: H.E. Ambassador Sophie From-Emmessberger, EU Ambassador to Ethiopia; H.E. Dr. Simone Knapp, Ambassador of Austria to Ethiopia; and H.E. Ambassador Kristina Radej, Ambassador of Slovenia to Ethiopia. In his […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም)- የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት አስመራጭ ኮሚቴ ዛሬ በካሄደው ምርጫ፣ ተማሪ ኃይለአምላክ አያሌው የህብረቱ ፕሬዘዳንት፣ ተማሪ ኤልያስ ያዴታ ምክትል ፕሬዘዳንት፣ ተማሪ ሜሮን አዲሱ ጸሐፊ እንዲሁም ተማሪ መዳዊ አብዱ የሴቶች ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተመርጠዋል። የምርጫውን ሂደት በንግግር የከፈቱት የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ፣ የተማሪዎች ህብረት በከፍተኛ ትምህርት […]
Read More(ኮትዩ፣ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም)- ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ በጥናትና ምርምር፣ በትምህርትና በአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ዛሬ በቢሮው በተዘጋጀ የፊርማ ሥነስርዓት፣ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ተሾመ ነቃጥበብ እና የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ ተፈራርመዋል። አቶ […]
Read Moreበስልጠናው ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዘዳንት ዶ/ር ፈቀደ ቱሊ ተቋሙ የሚጠበቅበትን ሰነዶችና ግብአቶች አሟልቶ ዳግም ምዝገባውን ያካሂድ ዘንድ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል ። ስልጠናውን የሰጡት የዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሸምሱ ጂሀድ የምዝገባውን ዓላማ፣ የሚያስፈልጉ ግበአቶች እና ስለሚደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች አስገንዝበው ከአባላቱ ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ ከተሰጠ በኃላ ምዝገባውን ለማድረግ […]
Read MoreKUE, October 22, 2025 — Kotebe University of Education (KUE), through its Academic Programs Directorate, conducted a training on Outcome-Based Education (OBE) and Outcome-Based Curriculum Design (OBCD) for deans, department heads, course developers, and curriculum review teams. In his opening remarks, Dr. Fekede Tuli, Vice President for Academic Affairs, underscored the importance of revising curricula […]
Read Moreኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ባወጣው ልዩ የስኮላርሺፕ ፕሮግራም የተመረጡ ተማሪዎች ዝርዝር 👇
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የማለፊያ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ባወጣው ልዩ የስኮላርሺፕ ፕሮግራም የተመረጡ ተማሪዎች ዝርዝር
Read Moreበ2015 እና 2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የማለፊያ ውጤት አምጥተው በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለመከታተል አመልክተው የተመረጡ ተማሪዎች ዝርዝር 👇
Read More